top of page
2-Copy of P1000996 cropped.jpg (View mor

ገነተ ማርያም 

የገነተ ማርያም መንደር በላስታ ወረዳ ውስጥ ከላሊበላ ከተማ ደቡብ ምስራቅ አቅጣጫ የአየር ላይ ልኬት 11 ኪ.ሜ ላይ የሚገኝ ሲሆን በሰሜን ኢትዮጵያ በሚገኘው ከትልቁ ተከዜ ወንዝ በላይኛው ክፍል እና በአቡነ ዮሴፍ ተራራ (4260 ሜትር) መካከል ከባህር ወለል በላይ 2300 ሜትር ከፍታ ላይ ይገኛል፡፡ 

© 2020 by SolZag Project

የዌብሳይቱ የአማርኛ ትርጉም © 2021 በእሸቱ አበይ።

  • Facebook
bottom of page